የዓለም ዜና ታህሳስ 3 ቀን 2028 አርብ cover art

የዓለም ዜና ታህሳስ 3 ቀን 2028 አርብ

የዓለም ዜና ታህሳስ 3 ቀን 2028 አርብ

Listen for free

View show details

About this listen

-ዶይቸ ቬለ (DW) ሁለት ዘጋቢዎቹ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን በቋሚነት መታገዳቸውን አጥብቆ ተቃወመ። ሰባቱ ጋዜጠኞች ስራቸዉን ቀጥለዋል። ኢትዮጵያና ኤርትራ አንዳቸው የሌላውን የግዛት አንድነት እንዲያከብሩ የተመድ አሳሰበ። በሁለቱ ሀገራት መካከል“እንደገና የተቀሰቀሰዉ አዲስ ውጥረት” እንዳሳሰበውም ገልጿል። በሌላ በኩል ኤርትራ እራስዋን ከኢጋድ አባልነት አገደች። የትራምፕ አስተዳደር በዩናይትድ ስቴትስ፣ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ህጋዊ መኖርያ ፈቃድን በግዚያዊነት ማገዱን አስታወቀ።ጀርመን በሰሜን ኢትዮጵያን ለሰላም ግንባታ፣ ለማረጋጋት እና ለግጭት መከላከል ጥረቶች የሚውል ተጨማሪ የ5 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገች።
No reviews yet
In the spirit of reconciliation, Audible acknowledges the Traditional Custodians of country throughout Australia and their connections to land, sea and community. We pay our respect to their elders past and present and extend that respect to all Aboriginal and Torres Strait Islander peoples today.