የታኅሣሥ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና cover art

የታኅሣሥ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የታኅሣሥ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Listen for free

View show details

About this listen

በከባድ የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው የተገኙት የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር የቀድሞ ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሣ የ13 ዓመት እስራት ተፈረደባቸው። በዓለም የሰብዓዊ መብቶችን ለማስከበር የሚውለው የገንዘብ ድጋፍ እየቀነሰ፤ ፀረ መብት ለሆኑ እንቅስቃሴዎች የሚደረገው የገንዘብ ድጋፍ እየጨመረ መሆኑን የተመድ አመለከተ። ሩዋንዳ ዴሞክራቲክ ኮንጎ እና ቡሩንዲ ሆን ብለው የሰላም ስምምነቱን እየጣሱ ነው ስትል ከሰሰች። ዴሞክራቲክ ኮንጎ በበኩላ ዩናይትድ ስቴትስ ሩዋንዳን አደብ ታስገዛልኝ ብላለች። ሩሲያ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከምዕራብ ሃገራት መሪዎች ብቸኛው የሰብአዊ መብቶች ጉዳይ የሚገዳቸው መሪ ናቸው አለች።
No reviews yet
In the spirit of reconciliation, Audible acknowledges the Traditional Custodians of country throughout Australia and their connections to land, sea and community. We pay our respect to their elders past and present and extend that respect to all Aboriginal and Torres Strait Islander peoples today.